Meserete Kirstos Choir--Endet Dink Amlak New--Na Na Getachen (ና ፡ ና ፡ ጌታችን)

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)

ቀስትን ፡ ወርውር ፡ ጠላትን ፡ ውጋ
የዲያብሎስን ፡ ሰፈር ፡ ምሽጉን ፡ ና
ሀላችን ፡ አንተ ፡ ነህ ፡ ጉልበታችን
ቅደምልን ፡ ጌታ ፡ ኢየሱስ ፡ ጌታችን

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)

ሰይፍን ፡ ምዘዝ ፡ ይገርሰስ
እሳትን ፡ አውርድ ፡ ጠላታችን ፡ ይለቅ
በክብር ፡ ወተናል ፡ ወደ ፡ ጺዮን
ወደምትሰጠው ፡ አንተ ፡ ምራን

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)

ካንተ ፡ እንጠብቃለን ፡ ከታላቅ ፡ ክንድህ
የአጋንንትን ፡ ችፍሮች
መሰረታችን ፡ ሁን
እስክንገባ ፡ ጺዮን ፡ ሀገራችን

አዝ፦ ናልን ፡ ጌታችን ፡ ናልን
ያ ፡ የምትጠብቀው ፡ ህዝብ ፡ ለእኛ ፡ ተዋጋልን
የዲያብሎስን ፡ ምሽት ፡ አፈራርስልን (፪x)

Recently Listened by

0 comments
    No comments found

:: / ::
::
/ ::

Queue